Lyrics
ኧረ አንተ መልካም ነህ መልካም
ለእኔ መልካም ነህ መልካም(፪)
ኧረ አንተ ልዩ ነህ ልዩ
ለእኔ ልዩ ነህ ልዩ(፪)
ብዙ ግዜ ዘመርኩኝ ማንነትህ ገርሞኝ
ማቆም ይኸው አልቻልኩም ማምለኬን ቀጠልኩኝ
በምድር ላይ ቢፃፍ ባህር ቀለም ሆኖ
ያንተን መልካምነት አይገልፀውም ችሎ(፪)
እስከዛሬ ድረስ እኔ እስከማውቀው
የማይለወጥ ፊት የሱስ ያንተ ነው(፪)
ያው ነህ ያው(4)
አዝ፥ ኧረ አንተ መልካም ነህ መልካም
ለእኔ መልካም ነህ መልካም(፪)
ኧረ አንተ ልዩ ነህ ልዩ
ለእኔ ልዩ ነህ ልዩ(፪)
ብዙ ግዜ ዘመርኩኝ ማንነትህ ገርሞኝ
ማቆም ይኸው አልቻልኩም ማምለኬን ቀጠልኩኝ
በምድር ላይ ቢፃፍ ባህር ቀለም ሆኖ
ያንተን መልካምነት አይገልፀውም ችሎ(፪)
ለእኔ ምን አለኝ ምን አለኝ
ካንተ ሌላ ምን አለኝ[4]
እስከ ዛሬ ድረስ እኔ እስከማውቀው
የማይለወጥ ፊት እየሱስ ያንተ ነው
ያው ነህ ያው(4)
ስጋ ለባሽ ፡ ሁሉ ፡ ከብሩ ፡ እንደአበባ እንደሳር ፡ ሲረግፍ
አረ ፡ እንዴት ፡ መታደል ፡ ነው አረ ፡ እንዴት ማረፍ ነው
በማታልፈው ፡ ጌታ ፡ ባንተ ፡ መደገፍ ፡ ነው[2]
ያው ነህ ያው(4)
Lyrics powered by www.musixmatch.com